እነሆ መልካም ዜና !!
ወርሐዊው የEBN ETHIOPIA የቁርስና የፀሎት መርሐግብር
" የካፒታል ገበያ መሰረታዊያን " BASICS OF CAPITAL MARKET በሚል ዋና ርዕስ የፊታችን ነሐሴ 24፣2017 ዓ.ም በቤልቪው ሆቴል ይካሔዳል።
ባለፉት ፕሮግራሞች የነበረውን መጨናነቅ ለመቀነስ በዚህኛው ዙር በርከት ያሉ ሰዎች እንዲገኙ በማሰብ የቦታ ለውጥ ያደረግን መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ከወዲሁ ለፕሮገራሙ ቀን እንድትዘጋጁ እያስታወቅን በእለቱ አምልኮ፣ቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ለመጪው ዓመት የስራ ዘመን ፍሬያማነት ፀሎት ይደረጋል።
Good News! 🙌
The Bi-monthly EBN ETHIOPIA’S Breakfast & Prayer Program is happening on August 24, 2025, under the theme:
“BASICS of the Capital Market.”
📍 New Venue: Belview Hotel
🕗 Prepare for a powerful time of worship, the Word of God, and practical insights to help you thrive in your business and work this year.
We’ve updated the venue to better serve our growing community. If you’ve been following and blessed by this series, don’t miss this opportunity to connect in person!
#EBNEthiopia #FaithInBusiness #CapitalMarketBasics #KingdomBusiness #MarketplaceMinistry #ChristianEntrepreneurs #PrayerAndNetworking #EBNBASICS #EBNPrayerBreakfast
Also check out other Meetups in Addis Ababa.